#DebreMarkosUniversity
ደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ ለነባር አንደኛ ዓመትና ከዚያ በላይ መደበኛ ተማሪዎቹ ጥሪ አድርጓል፡፡
ዩኒቨርሲቲው ተራዝሞ የነበረው የነባር ተማሪዎች ምዝገባ ጥቅምት 14 እና 15/2017 ዓ.ም የሚካሔድ መሆኑን አሳውቋል፡፡
በዚህም በ2016 ዓ.ም አንደኛ ዓመትና ከዚያ በላይ የነበራችሁ ነባር መደበኛ የቅድመ ምረቃ እና የድኅረ ምረቃ ተማሪዎች በተጠቀሰው ጊዜ በየነበራችሁበት ካምፓስ በመገኘት ምዝገባ እንድታደርጉ ዩኒቨርሲቲው አሳስቧል፡፡
በተለያዩ ምክንያቶች ትምህርታችሁን አቋርጣችሁ የመልሶ ቅበላ ፎርም የሞላችሁ ተማሪዎችም በተጠቀሰው ጊዜ መመዝገብ እንደምትችሉ ተገልጿል via tikvah @segnigudeta @WABIISG
ደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ ለነባር አንደኛ ዓመትና ከዚያ በላይ መደበኛ ተማሪዎቹ ጥሪ አድርጓል፡፡
ዩኒቨርሲቲው ተራዝሞ የነበረው የነባር ተማሪዎች ምዝገባ ጥቅምት 14 እና 15/2017 ዓ.ም የሚካሔድ መሆኑን አሳውቋል፡፡
በዚህም በ2016 ዓ.ም አንደኛ ዓመትና ከዚያ በላይ የነበራችሁ ነባር መደበኛ የቅድመ ምረቃ እና የድኅረ ምረቃ ተማሪዎች በተጠቀሰው ጊዜ በየነበራችሁበት ካምፓስ በመገኘት ምዝገባ እንድታደርጉ ዩኒቨርሲቲው አሳስቧል፡፡
በተለያዩ ምክንያቶች ትምህርታችሁን አቋርጣችሁ የመልሶ ቅበላ ፎርም የሞላችሁ ተማሪዎችም በተጠቀሰው ጊዜ መመዝገብ እንደምትችሉ ተገልጿል via tikvah @segnigudeta @WABIISG